מתי?
ביום שלישי,
ה-4
ביוני
2024
בשעה: 18:30
איפה?
מועדון קהילתי, רח' איילת השחר 1

יום הזיכרון של יהודי אתיופיה שנספו בסודן בדרכם לארץ ישראל
יום שלישי | 4 ביוני, 2024 | 18:30
מועדון קהילתי, רח' איילת השחר 1
במעמד:
ראש העיר, ליאת שוחט
רב העיר, הרב ציון כהן
בהשתתפות:
חבר מועצת העיר ומחזיק תיק הקליטה והעלייה, הבטמו אייאיו
הרב קפלאו משה בוגלה
מפקד תחנת מסובים, סנ"צ ניסים אוחיון
מנהלת אגף החינוך, דלילה אשכנזי
מנהל הדרך החדשה, דוד יאסו
אלינה בליאסני, נציגת משרד העליה והקליטה
בליווי שירה של הזמרת Rudi Bainesay רודי ביינסאין
עדות אישית על המסע מפי הסופר שמואל מהרט
האירוע מתקיים באמצעות אגף החינוך בעיריית אור יהודה, משרד העלייה והקליטה וועד הקהילה
****************************************************
ወደ እስራኤል ምድር ለመምጣት ሲሉ ለተሰውት የኢትዮጵያን አይሁዳኖች የሙታን መታሰቢያ ቀን ለማስታዋስ የኦር ይሁዳ ከተማ መዘጋጃ ቤት ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
- ወደ እስራኤል ምድር ለመምጣት ሲሉ ሕይወታቸውን ያጡ የቤታ እስራኤል ወንዶች እና ሴቶች ልጆች እግዚአብሔር ያስባል።
ማክሰኞ 04.06.24 አየሌት ሀሽሃር ከሚገኘው የህብረተሰብ መገልገያ ሞአዶን በ 18:30 ሰዓት የኦር ይሁዳ ማዘጋጃ ቤት ከትምህርት ዘርፍ ክፍል፤ ከህብረተሰቡ ኮሚቴዎች እንዲሁም ከቅሊጣው መሥሪያ ቤት ጋር በመተባበር የመታሰቢያ ቀን ሥነ-ስርዓት የፈፅማል ።
የምሽቱ ትሮግራም
በድምጻዊ ሩዲ ባይኔሳይ ታጅቦ ይቀርባል።
ስለ ጉዞው የግል ምስክርነት ከጸሐፊው ሽሙኤል ምህረት።
በዝግጅቱ የሚገኙ እንግዶቻችን
የኦር ይሁዳ ከንቲባ ወ/ሮ ሊአት ሾኻት፤ የሐይማኖት መሪ አቶ ፂዮን ኮሄን፤ የህብረተሰቡ ተወካይና የከተማው ሸንጎ አባል አቶ ሀብታሙ እያዩ ሀራቭ ከፊያለው ሞሼ አዱኛ፤ ወ/ሮ ዳሊያ አሽከናዚ የትምህርት ዘርፍ ክፍል፤ አቶ ኒሲም ኦሀዮን የምሱቢም የፖሊስ ጣቢያ አዛዥ፤ አቶ ዳቪድ እያሱ የዴሬህ ሀሃዳሻ ዋና ተወካይ፤ ወ/ሮ አሊና ብሊያስኒ የቅሊጣው መስሪያ ቤት ተወካይ እንዲሁም የተከበሩ እንግዶቻችን ይገኙበታል።